99|1|ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
99|2|ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤
99|3|ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤
99|4|በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡
99|5|ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡
99|6|በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡
99|7|የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
99|8|የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
Pages: 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21 22 23 24 25 26 27 28 29 30 31 32 33 34 35 36 37 38 39 40 41 42 43 44 45 46 47 48 49 50 51 52 53 54 55 56 57 58 59 60 61 62 63 64 65 66 67 68 69 70 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 81 82 83 84 85 86 87 88 89 90 91 92 93 94 95 96 97 98 99 100 101 102 103 104 105 106 107 108 109 110 111 112 113 114